SECOND EDITION MAYORS’ PRIVATE SECTOR CONFERENCE – 2022

ሚኒስትሯ የከተሞች እድገት ከመሪዎች፣ ባለሃብቶችና ነዋሪዎች የሚቀዳ ነው አሉ

የከተሞች እድገት ከከተማ መሪዎች፣ ባለሃብቶች ብሎም የከተሞች ነፀብራቅ ከሆነው ነዋሪ የሚቀዳ ነው ሲሉ የከተማና መሰረተ-ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ተናግረዋል፡፡

“ተግዳሮቶችን የሚቋቋሙ ከተሞች በኢንተርፕሪነርሺፕ በተቃኘ ተግባር ለከተሞች ተግባር ለከተሞች መነቃቃትና ዕድገት የከንቲባዎች ሚና” በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ነው፡፡

ከንቲባዎች፣ የንግድ ምክር ቤት አመራሮች እንዲሁም የንግድ አንቀሳቃሾች ያሉበትን እንቅስቃሴ በመገምገም ለንግድ መስፋፋት የሚረዱ ፈጠራ የታከለባቸው ፖሊሲዎችን፣ ለምጣኔ ሃብቱ አስተዋጽኦ ያላቸው መመሪያዎችንና ደንቦችን ማውጣትና መተግበር ለከተሞች እድገት ከፍተኛ ሚና እንዳለውም ሚኒስትሯ አክለው ገልፀዋል፡፡

የግሉ ዘርፍ በከተሞች እድገትና ነዋሪዎች ህይወት መለወጥ ውስጥ የሚኖረው ሚና የጎላ መሆኑም ተመላክቷል፡፡

በመድረኩ 12ኛው የኢትዮ-ቻምበር ዓለም ዐቀፍ ኤግዚቢሽን በነገው እለት “ኢትዮጵያን ይግዙ በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ” በሚል መሪ ሃሳብ እንደሚጀመርም ተጠቁሟል፡፡

በውይይቱ ላይ የንግድና ቀጠናዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ገ/መስቀል ጫላን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡

ግንቦት 24/2014 (ዋልታ)

በአመለወርቅ መኳንንት

The Mayors – Private Sector Conference is a flagship initiative of Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Association. The conference is planned to help create a platform for awareness raising, networking and partnership between mayors of Ethiopian cities and the business community leaders and operators. This in effect brings about business growth in cities and economic development in the cities in particular and in the country in general.

The theme of the conference is ‘Resilient Cities: Entrepreneurship Initiatives for cities Recovery and Growth and the Roles of Mayors’   Mayors understanding their own entrepreneurship eco-system, discovering innovative policies that improve economic outcomes, and implementing those policies within their unique cities.’ This year again the conference will realize a highly interactive event that provide information, knowledge and experience on business development considering issues like values of Economic Corridor and MSMEs status and role dynamism in the existing situation in the country. It will also provide an opportunity to refine commitments of actions and pledges from key stakeholders.

Agenda For Mayors – Private Sector Conference

English Version

Amharic Version

Who is attending the Mayors – Private Sector Conference?

M-PC 2022 is the second national conference involving more than 100 participants that include mayors, chambers leaders, business operators, local and international development agencies and academic and research institutes.